
0:00-12:07
Streams straight from the publisher. podnod never proxies or re-hosts episode audio.
አርስተ ዜና፤
አዲስ አበባ ላይ ለሁለት ቀናት የሚዘልቀው 49ኛው የአፍሪቃ ኀብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባዔ፣ አህጉሪቱን ለገጠሟት የፀጥታ ችግሮች ትኩረት መስጠት እንዳለበት ተነገረ። -መቀመጫቸዉን ቤንጋዚ የያደረጉ የሊቢያ ባለሥልጣናት፣ የተለያዩ ዜግነት ያላቸውን ቢያንስ 117,350 ሕገ-ወጥ ያሏቸውን ስደተኞች ከአገር ማባረራቸዉን ገለፁ። በሌላ በኩል ከ100,000 የሚበልጡ ፈቃደኛ ሱዳናውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ተመዝግበዋል።-ጠ/ሚቤንያሚን ኔታንያሁና የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ በሟቹ የአሜሪካ የምክር ቤት አባል የሐዘን ሥነ ሥርዓት ላይ ለመገኘት ዋሽንግተን ገቡ።
No links were found in this episode’s notes.