የዓለም ዜና

የሐምሌ 20 ቀን፤ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

July 27 · 10 min · 11.2 MB
0:00-10:04

Streams straight from the publisher. podnod never proxies or re-hosts episode audio.

የዛሬው የዓለም ዜና ፤በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ አርሲ ከ450 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመጉ ይፋ ማድረጉን፣የናይጄሪያ ጦር በታጣቂ ቡድን የተጠለፉ 48 ሰላማዊ ሰዎችን በዘመቻ ማስለቀቁን፣በኢራን የሚደገፉት የየመን የሁቲ አማፂያን በሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ መሠረተ ልማት ላይ የድሮን ጥቃቶች መጀመራቸውን፣የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬድሪሽ ሜርዝ ቅዳሜ በበርሊን በተፈፀመው ጥቃት ምላሽ እንዲሰጥ ጥሪ ማቅረባቸውን ፣ኢራን ከአሜሪካ ጋር ምንም አይነት ድርድር ውስጥ እንዳልሆነች መግለጿን እንዲሁም በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደ የምግብ ፌስቲቫል በተኩስ ልውውጥ ቢያንስ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን አካቷል።