የዓለም ዜና

የሐምሌ 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

July 26 · 8 min · 9.6 MB
0:00-8:26

Streams straight from the publisher. podnod never proxies or re-hosts episode audio.

የዛሬው የዓለም ዜና ፤ከባድ የአየር ንብረት መዛባት የሚያስከትለው «ሱፐር ኤል ኒኖ» በአፍሪካ ሃገራት ላይ ከ10 እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን የኢኮኖሚ ጉዳት ያደርሳል መባሉን፣በበርሊን የተፈፀመው ጥቃት ከሽብር ጋር የሚይያያዝ ነው ሲል የጀርመን ፖሊስ መግለፁን፣በፈረንሳይ ሰደድ እሳት 250,000 በላይ ሰዎችን ማፈናቀሉን እንዲሁም ብራዚል ከምርጫ በፊት የአሜሪካ ባለስልጣናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ መከልከሏን አካቷል።