ዜና መጽሔት

የመጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ/ም የዜና መጽሔት

March 23 · 19 min · 20.1 MB
0:00-19:21

Streams straight from the publisher. podnod never proxies or re-hosts episode audio.

-በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኬንያ ለመሻገር ሙከራ ማድረጋቸው የተገለፀ 48 ኤርትራውያንን ማሰሩን የደቡብ ኦሞ ዞን ፖሊስ አስታውቋል።
-ጂግጂጋ ውስጥ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ40 በላይ ሱቆች መቃጠላቸውን የሶማሌ ክልል አስታወቀ እነዚህና
-በዋግ ህምራ ዞን በእደ ጥበብ ባለሙያዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እንዲሁም
አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ የቪዛ አሰጣጥ ሕግ