
transcript
show notes
በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉም የማይሳተፉም ፓርቲዎች ስለ ሂደቱ የሰጡት አስተያየት፣አሳሳቢው የሙስና አሻጥር በኢትዮጵያ ፣ "በስውር የአገር ማፍረስ ሴራዎች" ተጠርጥረው ዛሬ ፍ/ቤት የቀረቡ ፖለቲከኞች ለነሐሴ 11 መቀጠራቸው ፣ በጦርነት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ የሚደረግ ጥረት እንዲሁም ጥቂቶችን ተጠቃሚ ያደረገው የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ በዜና መጽሔት ዝግጅታችን ትንታኔ የሚቀርብባቸው ርዕሶች ናቸው።





