
transcript
show notes
በዛሬው የዜና መጽሔታችን ስድስት ርዕሰ ጉዳዮችን በትንታኔ እናስደምጣለን ፤ ራያና እና አላማጣ አካባቢዎች ጦርነቱ ማየሉን እና ሴቶች ለቡድን ጾታዊ ጥቃት መዳረጋቸው ፤በሰሜን ኢትዮጵያ ያጠላው የጦርነት ስጋት ፤ ተጎጂዎች እና የአውሮጳ የሰላም ፋውንዴሽን ጥሪ ፤የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሂደት እና የቀጣይ ሥራዎች ላይ ለዶቼ ቬለ የተሰጠ ምላሽ፤ የዐማራ ግሎባል ፎረም የምክክር ጉባኤውን መቃወሙ፤ ሲፒጄ ለ6 ሃገራት ጋዜጠኞች ሽልማት ሲሰጥ በኢትዮጵያ የታሠሩት እንዲፈቱ መጠየቁ፤ በሳዑዲ አረቢያ የሚመራው የ14 ሀገራት ቅንጅት በይፋ ከተገለጸው አላማ የሰፋ ትርጉም አለው መባሉ፤ በዝርዝር ይደመጣሉ።





