Skip to content
Artwork for ዜና መጽሔት
ዜና መጽሔት · August 14 · 3 min

ሲፒጄ በእሥር ላይ ያሉ 5 ጋዜጠኞች ይቅርታ ጠይቀው እንዲፈቱ ጫና ተደርጎባቸዋል አለ

ኢትዮጵያ ውስጥ በእሥር ላይ ያሉ አምስት ጋዜጠኞች የተከሰሱበትን የሽብር ክስ አምነው ይቅርታ እንዲጠይቁ እና እንዲፈቱ ጫና እንደተደረገባቸው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ) ገለፀ።ሲፒጄ በእሥር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ገነት አስማው፣ዳዊት በጋሻው፣መስከረም አበራ እና አባይ ዘውዱ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጥሪ አድርጓል።

0:00-3:59

transcript

No transcript — this publisher did not publish one.

show notes

ኢትዮጵያ ውስጥ በእሥር ላይ ያሉ አምስት ጋዜጠኞች የተከሰሱበትን የሽብር ክስ አምነው ይቅርታ እንዲጠይቁ እና እንዲፈቱ ጫና እንደተደረገባቸው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ) ገለፀ።ሲፒጄ በእሥር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ገነት አስማው፣ዳዊት በጋሻው፣መስከረም አበራ እና አባይ ዘውዱ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጥሪ አድርጓል።