
transcript
show notes
ኢትዮጵያ ውስጥ በእሥር ላይ ያሉ አምስት ጋዜጠኞች የተከሰሱበትን የሽብር ክስ አምነው ይቅርታ እንዲጠይቁ እና እንዲፈቱ ጫና እንደተደረገባቸው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ) ገለፀ።ሲፒጄ በእሥር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ገነት አስማው፣ዳዊት በጋሻው፣መስከረም አበራ እና አባይ ዘውዱ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጥሪ አድርጓል።

ኢትዮጵያ ውስጥ በእሥር ላይ ያሉ አምስት ጋዜጠኞች የተከሰሱበትን የሽብር ክስ አምነው ይቅርታ እንዲጠይቁ እና እንዲፈቱ ጫና እንደተደረገባቸው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ) ገለፀ።ሲፒጄ በእሥር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ገነት አስማው፣ዳዊት በጋሻው፣መስከረም አበራ እና አባይ ዘውዱ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጥሪ አድርጓል።