Skip to content
Artwork for ዜና መጽሔት
ዜና መጽሔት · August 14 · 4 min

ባለፉት አምስት ወራት ብቻ 105 ስደተኞች መሞታቸው ተገለፀ

ኢትዮጵያውያን በሚያዘወትሩት ምሥራቃዊ የፍልሰት መስመር ባለፉት አምስት ወራት ብቻ 106 ስደተኞች መሞታቸውን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት ገለፀ። እንደ ድርጅቱ ከአፍሪካ ቀንድ ተነስተው በጅቡቲና በቦሳሶ በኩል ወደ ባህረ ሰላጤው ሀገራት በሚደረጉ አደገኛ የስደት መስመሮች ከሚጓዙት 95 በመቶ የሚሆኑት ኢትዮጵያውያን ናቸው።

0:00-4:06

transcript

No transcript — this publisher did not publish one.

show notes

ኢትዮጵያውያን በሚያዘወትሩት ምሥራቃዊ የፍልሰት መስመር ባለፉት አምስት ወራት ብቻ 106 ስደተኞች መሞታቸውን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት ገለፀ። እንደ ድርጅቱ ከአፍሪካ ቀንድ ተነስተው በጅቡቲና በቦሳሶ በኩል ወደ ባህረ ሰላጤው ሀገራት በሚደረጉ አደገኛ የስደት መስመሮች ከሚጓዙት 95 በመቶ የሚሆኑት ኢትዮጵያውያን ናቸው።