
transcript
show notes
ኢትዮጵያውያን በሚያዘወትሩት ምሥራቃዊ የፍልሰት መስመር ባለፉት አምስት ወራት ብቻ 106 ስደተኞች መሞታቸውን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት ገለፀ። እንደ ድርጅቱ ከአፍሪካ ቀንድ ተነስተው በጅቡቲና በቦሳሶ በኩል ወደ ባህረ ሰላጤው ሀገራት በሚደረጉ አደገኛ የስደት መስመሮች ከሚጓዙት 95 በመቶ የሚሆኑት ኢትዮጵያውያን ናቸው።

ኢትዮጵያውያን በሚያዘወትሩት ምሥራቃዊ የፍልሰት መስመር ባለፉት አምስት ወራት ብቻ 106 ስደተኞች መሞታቸውን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት ገለፀ። እንደ ድርጅቱ ከአፍሪካ ቀንድ ተነስተው በጅቡቲና በቦሳሶ በኩል ወደ ባህረ ሰላጤው ሀገራት በሚደረጉ አደገኛ የስደት መስመሮች ከሚጓዙት 95 በመቶ የሚሆኑት ኢትዮጵያውያን ናቸው።